1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአፍሪቃ ቀንድ ያገረሸው ፖልዮ

ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 5 2005

( የልጅነት ልምሻ) ፖልዮ ከምስራቅ አፍሪቃ አገሮች መጥፋቱ ሲነገር ቢቆይም ሰሞኑን የወጣው ዜና እንደሚያመላክተው ሶማሊያና ኬንያ ውስጥ መከሰቱ ተሰምቷል።

https://p.dw.com/p/19fZb
Einem Kind werden am 20.02.2012 in einem Gesundheitszentrum in Nyunzu (Katanga Provinz, Demokratische Republik Kongo) zwei Tropfen eines Polio-Impfstoffes in den Mund geträufelt. Die Ausrottung der Kinderlähmung steht aus Sicht der Weltgesundheitsbehörde WHO kurz bevor. Es wäre nach den Pocken die zweite Infektionskrankheit, die weltweit besiegt wäre. Aber kriegerische Auseinandersetzungen und vor allem islamische Extremisten gefährden die globale Gesundheitskampagne. Foto: Olivier Asselin/Unicef dpa (zu dpa Korr «Polio fast besiegt - aber Extremisten verhindern Ausrottung» am 09.03.2012 - Verwendung nur bei Urhebernennung) +++(c) dpa - Bildfunk+++
ምስል picture-alliance/dpa

ፓልዮ በምሥራቅ እና በአፍሪቃ ቀንድ ያሉ አገሮች ያገረሸውን ፖልዮ ማስቆም መቻላቸው ተነግሮ ነበር። ይሁንና በተለይ በሶማሊያ በአሁኑ ሰዓት በሽታው አሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ እየተነገረ ነው። ዶክተር አብረሃም ሙሉጌታ በሶማሊያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልጅነት ልምሻ ማጥፊያ ቡድን ኃላፊ ናቸው። ፖሊዮ በሶማሊያ ለምን መልሶ እንደታየ ምክንያቱን ገልፀውልናል።

በዓለም ላይ ፖልዮ ያልደፋባቸው ሀገሮች ተብለው የሚጠሩት ናይጄሪያ፣ ፓኪስታን እና አፍጋኒስታን ናቸው። ከነዚህ ሀገሮች በሽታውን ማጥፋት ያልተቻለበት ሁለት ዓበይት ምክንያቶች አሉ ይላሉ ዶክተር አብረሃም ይህንንም ያብራራሉ።

እንዲሁም በሽታው ወደ ሌሎች አጎራባች አገሮች እንዳይዛመት ምን ዓይነት ጥንቃቄ ሊደረግ ይችላል? ዶክተር አብረሃም መልስ አላቸው።

በአፍሪቃ ቀንድ በተለይ በሶማሊያ ዳግም ስለተስፋፋው የልጅነት ልምሻ(ፖሊዮ) በሽታ ዶክተር አብረሃም ሙሉጌታ የሰጡንን ሙያዊ ትንታኔ ከድምፅ ዘገባው ያገኙታል።

ልደት አበበ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ