1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአፍሪቃ የመሪዎች ጉባዬ ላይ የተሰጠ አስተያየት

ረቡዕ፣ ጥር 25 2003

ፕሪቶሪያ የሚገኘው የአለም አቀፍ ስልታዊ ጥናት ተቋም ሀላፊ፤ ዶክተር ጃኪ ቺለርስ በአፍሪቃ የመሪዎች ጉባዬ ላይ የሰጡት አስተያየት

https://p.dw.com/p/QxfT
የአፍሪቃ ህብረት ስብሰባምስል picture-alliance/ dpa

በአዲስ አበባ እሁድ የተከፈተው የሁለት ቀናቱ አፍሪቃ ህብረት አባል ሀገሮች የመሪዎች ጉባዔ ሰኞ ማምሻውን ሲጨናቀቅ፤ በሱማሊያ ካለው የእርስ በርስ ጦርነት፤በመከፋፈል ላይ ካለችው ሱዳን እንዲሁም በምዕራብ አፍሪቃ ካለው የስልጣን ፍጥጫ ሌላ፤መሪዎቹ በዋንኛ እርዕስነት የያዙት የግብፅ ህዝብ ተቃውሞን ነበር። አስተያየቱን ከዘገባው ያገኙታል።

ልደት አበበ

ነጋሽ መሐመድ