1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአፍሪቃ የተስፋፋው የጡትና የማኅጸን ጫፍ ካንሠር ፣

ሐሙስ፣ ነሐሴ 26 2003

ከሰሃራ በስተደቡብ በሚገኙ አገሮች፣ በበቂ ደረጃ ግንዛቤ ባለመጨበጥ፤ የሴቶች ጡትና የማህጸን ጫፍ ነቀርሳ(ካንሠር) እጅግ በመስፋፋት ላይ ነው።

https://p.dw.com/p/RjUU
በካንሠር ላይ የሚካሄደው ያልተቋረጠ ምርምር፣

በመሆኑም ፣ ይህን መንስዔ ያደረገ፤ ዓለም አቀፍ ጉባዔ፤ በአፍሪቃ አዳራሽ በመካሄድ ላይ ነው። በዚህ ርእሰ ጉዳይ ፤ በአፍሪቃ ደረጃ አጠቃላይ ጉባዔ ሲዘጋጅ፤ ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ እንደዘገበልን የመጀመሪ ጊዜ ነው።

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ