በኢትዮጵያ አጣዳፊ ተቅማጥና ተውከት በስፋት መሰራጨቱ
ዓርብ፣ ነሐሴ 22 2001ማስታወቂያ
ዛሬ በአዲስ አበባ ዋና ዋና ሆስፒታሎች የተዘዋወረው ዘጋቢያችን ታደሰ ዕንግዳው ሆስፒታሎች በታማሚዎች መጨናነቃቸውን አዳዲስ ታካሚዎችም ወደ ሆስፒታሎች እየጎረፉ መሆናቸውን ተመልክቷል ። እስካሁን የበሽታው ስርጭት መጨመሩ እና በበሽታው የሚያዙትም ቁጥር ከፍ ማለቱ ከመገለፁ በስተቀር ምን ያህል ሰዎች በበሽታው እንደሞቱ እና እንደተያዙ ከሚመለከተው ክፍል የተገኘ አሀዛዊ መረጃ የለም ።
ታደሰ ዕንግዳው፣ ሂሩት መለሰ