በኢትዮጽያ የተቃዋሚ ፓርቲዎች አቤቱታ15 ሚያዝያ 2002ዓርብ፣ ሚያዝያ 15 2002በመድረክ ስር የተሰባሰቡ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ ተጠሪዎች ጋዜጣዊ መግለጫ መስጠታቸዉ ተገልጾአል።https://p.dw.com/p/N4nLምስል APማስታወቂያልክ የዛሪ ወር ለሚካሄደዉ ብሄራዊ ምርጫ እንዳንንቀሳቀስ መሰናክሎች ከወዲሁ ተበራክተዉብናል፣ ተቸግረናል በማለት በመኮነንን ላይ መሆናቸዉን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ የላከልን ዘገባ ያሳያል ጌታቸዉ ተድላ ሀይለጊዮርጊስ፣ አዜብ ታደሰ አርያም ተክሌ