1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በእስራኤል ላይ የደረሰዉ አለም-አቀፍ ነቀፌታ

ረቡዕ፣ ግንቦት 25 2002

የእስራኤል የባህር ሃይል በሳምንቱ መጀመርያ ለጋዛ ሰርጥ ዕርዳታ በጫነች መርከብ ላይ የወሰደችውን ወታደራዊ እርምጃ የተለያዩ ሀገራት ተቃዉሞአቸዉን እያሰሙ ነዉ።

https://p.dw.com/p/NflM
በእስራኤል ላይ የደረሰዉ አለም-አቀፍ ነቀፌታ
ምስል AP

ግብጽ ዘግታ የቆየችዉን የጋዛ ስርጥ አቅጣጫ ድንበርዋን ለጊዜው መክፈቷም ተነግሮአል። የርዳታ ጫኝ መጓጓዣዎች ለፍልስጤም ጠረፍ ከተማ ራፋ ላይ እርዳታቸዉን በማድረስ ድጋፋቸዉን ለፍልስጤም ሲያሳዩ በሌላ በኩል በእስራኤሉ መንግስት ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ እየደረሰ ነዉ። አዜብ ታደሰ የሚከተለውን አጠናቅራለች።

አዜብ ታደሰ

ተክሌ የኋላ