1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢድ አል አድሃ በኦሮምያ

ዓርብ፣ ሐምሌ 24 2012

በዓሉ የተከበረው የኮሮና ተዋሲ ወረርሽኝን ከግምት ውስጥ በማስገባት እና በችግር ላይ ያሉ ዜጎችን በማስታወስ እንደሆነ ዶቼቬለ ያነጋገራቸው የጅማ የባሌ እና የአዳማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። የአአ ዘጋቢያችን ስዩም ጌቱ ተጨማሪ ዘገባ አዘጋጅቷል።

https://p.dw.com/p/3gFKC
Äthiopien Odaa tree
ምስል Solomon Wordofa

1441ኛው የኢድ-አል አደሃ በዓል በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አከባቢዎች ተከብሯል፡፡ በዓሉ የተከበረው የኮሮና ተዋሲ ወረርሽኝን ከግምት ውስጥ በማስገባት እና በችግር ላይ ያሉ ዜጎችን በማስታወስ እንደሆነ ዶቼቬለ ያነጋገራቸው የጅማ የባሌ እና የአዳማ ነዋሪዎች ተናግረዋል።  

ስዩም ጌቱ 

ኂሩት መለሰ

እሸቴ በቀለ