1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኬንያ የደቡብ ሱዳናውያን ተስፋ

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 26 2003

የፊታችን ዕሁድ ለሱዳን ወሳኝ ዕለት ነው። ወይ ለሁለት ትከፈላለች አልያም አንድ ሆና እንደነበረች ትዘልቃለች። ይህን ለመወሰን ነው የፊታችን ዕሁድ ደቡብ ሱዳናውያን ህዝበ ውሳኔ የሚያደርጉት።

https://p.dw.com/p/Qn8h
ምስል picture alliance/dpa

በመላው ዓለም የሚገኙ ደቡብ ሱዳናውያን ድምጽ እንደሚሰጡ ይጠበቃል። በኬንያ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች የተጠለሉ ሲሆን መጪውን ህዝበ ውሳኔ በተስፋ እየጠበቁት እንዳለ በመጠላያ ካምፕ ለተገኘው የዶቸቬሌ የናይሮቢ ወኪል ገልጸውለታል። ብዙዎቹ ከህዝበ ውሳኔው በኃላ ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ይናገራሉ።

ዘሪሁን ተስፋዬ

መሳየ መኮንን

አርያም ተክሌ