1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኮሎኝ የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ማሕበር 10ኛ ዓመት፣

ሰኞ፣ ጥር 5 2006

በዚህ በጀርመን ሀገር ፤ በስፋት የ 4ኛነቱን ደረጃ በያዘችው ከተማ በኮሎኝ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የተቋቋመው የእስፖርትና ባህል ማሕበር ፤ ከትናንት በስቲያ ፣ ረዘም ላለ ጊዜ የከተማይቱ ኑዋሪዎች የሆኑና በቅርብ ጊዜም የመጡ በጠቅላላ 250

https://p.dw.com/p/1ApxZ
ምስል DW/H. Turuneh

ኢትዮጵያውያን 10ኛ ዓመቱን ፤ ተሰባስበው አክብረዋል። ስለማሕበሩ አመሠራረትና ዓላማ ፤ ሊቀመንበሩን ፣ አቶ ተስፋዬ አበበን ፣

በስልክ አነጋግሬው ነበር ። መልሱን እንዲህ ይጀምራል።

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ