በወረዳ እንደራጅ ጥያቄ በትግራይ
ረቡዕ፣ መስከረም 7 2012ማስታወቂያ
በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለዓመታት ሲነሱ የቆዩ 'በወረዳ ደረጃ እንደራጅ' የሚሉ የሕዝብ ጥያቄዎች ተገቢው ምላሽ ባለማግኘታቸው መቸገራቸዉን ቅሬታ አቅራቢዎች ተናገሩ፡፡ የክልሉ መንግስት በበኩሉ ሳይንሳዊ ጥናት በማካሄድ የሕዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስ በሂደት ላይ መሆኑን ይገልፃል፡፡ ተደረገ በተባለው ጥናት 17 አዳዲስ ወረዳዎች የሚዋቀሩ ሲሆን ከዚህ በፊት ይሰራበት የነበረው የዞን አስተዳደር እርከን ሙሉ በሙሉ እንዲቀር ይደረጋል ተብሎአል።
ሚሊዮን ኃይለሥላሴ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ