1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በየመን የሰብዓዊ ቀውስ ያሰጋት ታይዝ

ሰኞ፣ ኅዳር 20 2008

በየመን ከመዲናይቱ ሰንዓ እና ከወደብ ከተማ ኤደን ቀጥላ ሶስተኛዋ በትልቅ ከተማ ታይዝ አሳሳቢ የሰብዓዊ ቀውስ መደቀኑ ተገለጸ። በከተማይቱ በቂ ምግብም ሆነ መድሐኒት ተጓድሎ ይገኛል።

https://p.dw.com/p/1HEsf
Jemen Kämpfe bei Taiz
ምስል picture-alliance/dpa/A. Alseddik

የሁቲ ዓማፅያን ታይዝን ከተቆጣጠሩ ወዲህ ሀኪም ቤቶች በቁስለኞች ተጣበዋል። ወደ ሳውዲ በሸሹት ፕሬዚደንት አብድ ማንሱር ሀዲ መንግሥት አንፃር የሚዋጉት የሁቲ ዓማፅያን ከተማይቱን ከተቆጣጠሩ ወዲህም፣ የዶይቸ ቬለ ዘጋቢ እንደምትለው፣ ሁኔታዎች እየከፉ ሄደዋል።

ኮርኔሊያ ቬገርሆፍ/ይልማ ኃይለሚካኤል

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ