1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በይቅርታው ላይ የተነሳው ተቃውሞ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 21 2003

በደርግ ዘመን የተገደሉት የቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ መንግስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቤተሰቦች ፣ ተፈርዶባቸው የታሰሩት የቀድሞው የኢትዮጵያ መንግስት ባለሥልጣናት ይቅርታ ጠይቀው እንዲፈቱ የሃይማኖት አባቶች የጀመሩትን ሽምግልና ተቃውመዋል ።

https://p.dw.com/p/QlTf
ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴምስል picture-alliance / dpa

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ እነዚህን የሟቾቹን ቤተሰቦች ቀጠሮ ይዘዋል ። የደርግ ግድያ የተጀመረባቸውን የ68 ባለሥልጣናት ቤተሰቦች ተወካይ አቶ አሸናፊ ሽፈራውን ከንግግሩ በፊት በስልክ አነጋግሬያቸው ነበር ።

ሂሩት መለሰ

ነጋሸ መሐመድ