ስለጋዜጠኛ ዳዊት ይሳቅ የቀረበ ጥሪ6 መስከረም 2009ዓርብ፣ መስከረም 6 2009ከጎርጎረሳዉያኑ 2001 ዓ,ም ጀምሮ በኤርትራ እስር ላይ የሚገኘዉ የጋዜጠኛ ዳዊት ይስሀቅ ጉዳይ ምርመራ እንዲደረግበት የስዊድን ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ማኅበር ለሀገሩ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ።https://p.dw.com/p/1K3iNማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ስዊድን ትዉልደ ኤርትራዊ የሆነውን ስዊድናዊ ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሀቅን ለማስፈታት በቂ ጥረት አላደረገም ሲል ድርጅቱ ትችት ሰንዝሮዋል። እስካሁን የተካሄዱትም ጉዳዮች በአዲስ በተቋቋመ ቡድን መታየት እንዳለባቸው አሳስቦዋል። በስቶኮልም የሚገኘዉ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባዉን ልኮልናል። ቴድሮስ ምህረቱ አዜብ ታደሰ አርያም ተክሌ