1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በግንቦት ሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ የተላለፈው ብይን

ሐሙስ፣ ሐምሌ 30 2001

የግንቦት ሰባት ተጠርጣሪዎችን ክስ የተመለከተው ችሎት

https://p.dw.com/p/J4vj
ምስል AP GraphicsBank/DW

የኢትዮጵያ ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ችሎት ዓቃቤ ህግ ክስ በመሰረተባቸው በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ ባሉ የግንቦት ሰባት አባላት ተጠርጣሪዎች ላይ ዛሬ ብይን ሰጥቶዋል። ችሎቱን ወኪላችን ታደሰ እንግዳው ተከታትሎታል።

ታደሰ እንግዳው/አርያም ተክሌ