1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በፀረ ሽብር ህግ የተከሰሱት 21 ሰዎች የዕለቱ ችሎት

ሰኞ፣ ኅዳር 10 2005

የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት፤ አቃቢ ህግ የግንቦት ሰባት አባላት ናቸው ብሎ በፀረ ሽብር ህግ የከሰሳቸውን 21 ተጠርጣሪዎች ክስ በማድመጥ ዛሬ ትዕዛዝ ሰጠ።

https://p.dw.com/p/16ly0
Symbolbild Gericht Gesetz Waage und Richterhammer Sebastian Duda - Fotolia 42719114 gavel; judge; judicial; juridical; justice; law; lawyer; legal; legally; wood; wooden; litigation; arbitrate; auction; authority; court; courthouse; courtroom; crime; criminal; equality; guilt; hammer; hit; innocence; isolated; judgment; magistrate; mallet; object; order; prosecution; punish; punishment; rule; sentence; symbol; symbolic; trial; tribunal; truth; verdict; white; wisdom
ምስል Fotolia/Sebastian Duda

በዛሬው ችሎት ከ21ዱ ተጠርጣሪዎች 7ቱ በአካል የቀረቡ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ በሌሉበት ክሳቸው በመታየት ላይ ይገኛል። በፍርድ ቤት በመገኘት የዛሬውን ችሎት የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ተከታትሏል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ