በፓሪስ ግማሽ ማራቶን አሸናፊ ዲባቤ ኩማ
እሑድ፣ የካቲት 27 2008ማስታወቂያ
ፈረንሳዊቷ ክሪስቴሌ ዱናኒ ከኬንያዊቷ በስድስት ሠከንድ ዘግይታ እግር በእርግ በመከተል ሦስተኛ ወጥታለች። በወንዶች የግማሽ ማራቶን ሽቅድምድም አሸናፊ የኾነው ኬንያዊው ሲፕሪየን ኮቱት የገባበት ሰአት 1 ሰአት ከ1 ደቂቃ ከ4 ሰከንድ ነው። ሌላኛው ኬኒያዊ አሞስ ኪፕሩቶ በሰባት ሰከንድ ተበልጦ ሁለተኛ መውጣት ችሏል። ኢትዮጵያዊው አዝመራው መንግሥቱ በ13 ሰከንዶች ተቀድሞ ሶስተኛ ሆኗል። አራተኛ እና አምስተኛም የወጡት ኬንያውያን ናቸው።
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ልደት አበበ