1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በ ኦ ብ ነ ግ አባላት ላይ የተላለፈው የቅጣት ውሳኔ

ዓርብ፣ ጥቅምት 24 2004

የፌደራል አቃቤ ህግ 3 ተኛ ወንጀል ችሎት የፌደራሉ አቃቤ ህግ በዋና ሽብር ፈፃሚነትና ተሳታፊነት ክሥ የመሠረተባቸውና ትናንት የጥፋተኝነት ብይን በተላለፈባቸው ሁለት የ ዛሬ የቅጣት ውሳኔ መስጠቱን ታደሰ እንግዳው የላከልን ዘገባ ያስረዳል ።

https://p.dw.com/p/Ruyu
ምስል AP Graphics/DW Fotomontage

ችሎቱ ትናንት በተከሰሱበት የወንጀል ድርጊት እንዲከላከሉ ትዕዛዝ ያስተላለፈባቸው ሁለት ስዊድናውያን ጋዜጠኞችም የመከላከያ ማስረጃዎችን በችሎት በኩል እንዲያስገቡ ትዕዛዝ አስተላልፏል ።

ታደሰ እንግዳው

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ