1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ባርክሌይ ባንክና ሶማልያ

ሰኞ፣ መስከረም 6 2006

የብሪታንያ ባንክ ባርክሌይ፤ ወደ ሶማልያ የሚላክ ገንዘብ የማስተላለፍ አገልግሎቱን፣ በዚህ ወር መጨረሻ እንደሚያቆም አስታወቀ።

https://p.dw.com/p/19iR8
Wer hat das Bild gemacht/Fotograf?: Bettina Rühl Wann wurde das Bild gemacht?: 30.06.2013 Wo wurde das Bild aufgenommen?: Mogadischu/ Somalia Bildbeschreibung: Bei welcher Gelegenheit / in welcher Situation wurde das Bild aufgenommen? Wer oder was ist auf dem Bild zu sehen? Eine Straßenszene in der somalischen Hauptstadt
ምስል DW/B. Rühl

ምንም ዓይነት የባንክ አገልግሎት የማይገኝባት ሶማልያና ህዝቧ ፤ ገቢያቸው የተመሠረተው በውጭ የሚኖሩ ዜጎች በሚልኩት ገንዘብ ላይ ነው። በሶማልያ ሲንቀሳቀስ የቆየው ብቸኛው ባንክ፣ ባርክሌይ ይህን አገልግሎቱን ሲያቋርጥ ፣ በርካታ የሶማልያ ተወላጆች ችግር ላይ ይወድቃሉ የሚል ሥጋት አሳድሮአል።

ሃና ደምሴ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ