1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቤተ እሥራኤላውያን እና አዲሱ ኑሮዋቸው

ሰኞ፣ ጥቅምት 25 2006

የእስራኤል መንግሥት ከኢትዮጵያ የመጨረሻ ያላቸውን ተጓዞች ናቸው ባለፈው ነሐሴ 28 2013 ሀገሩ አስገብቶዋል። እሥራኤል እነዚህኑ አዲስ ገቦችን በተለያዩ የሀገሪቱ ከፊሎች ባዘጋጀቻቸው የመጠለያ ጣቢያዎች ያሰፈረች ሲሆን፣

https://p.dw.com/p/1ABP5
NETANYA, ISRAEL - FEBRUARY 28: (ISRAEL OUT) Two women Israelis of Ethiopian origin walk on the street on February 28, 2013 in Netanya, Israel. According to reports, a women's rights organization and Israeli media has accused the Israeli government of giving contraceptive drugs to Ethiopian woman without their consent. (Photo by Uriel Sinai/Getty Images)
ምስል Getty Images

አዲሶቹን ከቀደምት ገቦች ጋ ለማዋሀድ የተለያዩ ጥረቶችን ጀምራለች። ቤተ እሥራኤላውያኑ አዲሱን ኑሮቸውን እንዴት ተያይዘውታል? የሀይፋ ወኪላችን ግርማው አሻግሬ አንዳንዶቹን አነጋግሮዋቸዋል።

ግርማው አሻግሬ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ


ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ