1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቤተ እስራኤላዉያንና የእስራኤል ውሳኔ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 10 2005

ውሳኔው በአዲስ አበባና በጎንደር ከተማ ተፈናቅለው ወደ እሥራኤል ለመግባት በተስፋ ይጠባበቁ የነበሩ በሺህዎች የሚቆጠሩ የቤተ እስራኤላውያን ቤተሰቦችን አስጨንቋል ።

https://p.dw.com/p/199pK
ምስል Getty Images

የእስራኤል መንግሥት ከኢትዮጵያ የመጨረሻ ተጓዞች ናቸው ያላቸው በመቶዎች የሚቆጠሩ በጎንደር ከተማ ይጠባበቁ የነበሩ ቤተ እስራኤላውያን ነሐሴ 28 2013 ተጠቃለው እስራኤል እንደሚገቡ አስታውቋል ። ይህ ውሳኔም በአዲስ አበባና በጎንደር ከተማ ተፈናቅለው ወደ እሥራኤል ለመግባት በተስፋ ይጠባበቁ የነበሩ በሺህዎች የሚቆጠሩ የቤተ እስራኤላውያን ቤተሰቦችን አስጨንቋል ። እስራኤል የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ይሁዲዎችም ውሳኔውን በመቃወም ሠላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል ። ግርማው አሻግሬ ዝርዝሩን አዘጋጅቷል ።

ግርማው አሻግሬ

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ