1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ብይን ያልሰጠው ችሎት

ረቡዕ፣ ሰኔ 29 2008

አቃቤ ህግ ይግባኝ በጠየቀባቸው አምስት የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፖለቲከኞች እና በሐብታሙ አያሌው የህክምና ጉዳይ ላይ ውሳኔ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቅ የነበረው ፍርድ ቤት ዛሬ ብይን ሳይሰጥ ቀርቷል።

https://p.dw.com/p/1JJiu
Äthiopien Habtam Ayalew
ምስል DW/Yohannes G.

[No title]

ፍርድ ቤቱ በዛሬው ችሎት አብረሃደስታ፣ሐብታሙአያሌው፣አብረሐም ሰለሞን፤ዳንዔል ሺበሺ እና የሽዋስ አሰፋ ይግባኝ ጉዳይ"ይከላከሉ"ወይም"አይከላከሉ"የሚል ብይን ይሰጣል ተብሎ ይጠበቅ ነበር። በህመም ላይ የሚገኘው ሐብታሙ አያሌው የተጣለበት የውጭ አገር ጉዞ እገዳ አቤቱታ ላይ ምላሽ ለመስጠት ሌላ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

ዮሐንስ ገብረእግዚዓብሔር


እሸቴ በቀለ

ኂሩት መለሰ