1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የድርድሩ መካሄድ በይፋ አለመነገሩ ተተችቷል።

ዓርብ፣ የካቲት 9 2010

ድርድሩ መካሄዱን የተቃወሙት ወገኖች የኢትዮጵያን ጥቅም የሚነካ እና ተካሄደ የተባለበት ወቅትም አጠያያቂ መሆኑን ለዶቼቬለ ተናግረዋል። ድርድሩ መካሄዱ በይፋ ለህዝብ አለመነገሩም ተተችቷል።

https://p.dw.com/p/2spVP
12.06.2013 DW Online Karten Basis Äthiopien Englisch

የድርድሩ መካሄድ በይፋ አለመነገሩ ተተችቷል።

የኢትዮጵያ መንግሥት ከዚህ ቀደም በአሸባሪነት ከፈረጀው ከኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጭ ግንባር ኦብነግ ጋር ባለፈው ሳምንት ኬንያ ውስጥ አካሂዷል የተባለው ድርድር ተቃውሞ ገጥሞታል። ድርድሩ መካሄዱን የተቃወሙት ወገኖች  የኢትዮጵያን ጥቅም የሚነካ እና ተካሄደ የተባለበት ወቅትም አጠያያቂ መሆኑን ለዶቼቬለ ተናግረዋል። ድርድሩ መካሄዱ በይፋ ለህዝብ አለመነገሩም ተተችቷል። ናትናኤል ወልዴ ከዋሽንግተን ዲሲ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል። 

ናትናኤል ወልዴ

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ