1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ተቋማዊ ለዉጦች ለማድረግ ጥረት እየተደረገ ነዉ ተባለ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 4 2011

ባለፈዉ አንድ ዓመት በተለያዩ መስኮች የተመዘገቡ ለዉጦች ተቋማዊ ለማድረግ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑ ተገለፀ ። ይህ የተነገረዉ ዛሬ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ባዘጋጀዉ መድረክ አራት የኢትዮጵያ ምሁራን በተቋማዊ ለዉጥ ላይ የመነሻ ኃሳብ ካቀረቡና ከተወያዩ በኋላ ነዉ።

https://p.dw.com/p/3Gggk
Äthiopien, Diskussion über den Aufbau von Institutionen
ምስል DW/Y. Gebregziabher

 

ባለፈዉ ዓመት በተለያዩ መስኮች የተመዘገቡ ለዉጦች ተቋማዊ ለማድረግ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑ ተገለፀ ። ይህ የተነገረዉ ዛሬ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ባዘጋጀዉ መድረክ አራት የኢትዮጵያ ምሁራን በተቋማዊ ለዉጥ ላይ የመነሻ ኃሳብ ካቀረቡና ከተወያዩ በኋላ ነዉ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ባዘጋጀዉ በዚህ የዉይይት መድረክ ላይ የነበረዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሃንስ ገብረግዚአብሔር ተከታዮን ዘገባ ልኮልናል።

Äthiopien, Diskussion über den Aufbau von Institutionen
ምስል DW/Y. Gebregziabher

ዮሃንስ ገብረግዚአብሔር

አዜብ ታደሰ

ነጋሽ መሐመድ