1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ትኩረት በአፍሪቃ ታሕሳስ 18 2007 ዓም

ቅዳሜ፣ ታኅሣሥ 18 2007

የኢቦላ ስርጭት በምዕራብ አፍሪቃ የረሀብ አደጋም ደቅኗል። የምክር ቤት አባላትን ያቧቀሰው የኬንያ አዲሱ ፀረ-ሽብር ሕግ እንዲታገድላቸው ተቃዋሚዎች ከፍተኛው ፍርድ ቤት አቤት ብለዋል። የደቡብ ሱዳን ተፋላሚዎች ድርድር ዳግም ከተጨናገፈ ተፋላሚዎቹ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው ተገልጿል።

https://p.dw.com/p/1EAgK