ኒዠር እና የገጠማት ችግር22 ግንቦት 2001ቅዳሜ፣ ግንቦት 22 2001የኒዠር ፕሬዚደንት ማማዱ ታንዣ የሀገራቸውን ብሄራዊ ሸንጎ ባለፈው ማክሰኞ ከበተኑ ወዲህ ከያቅጣጫው ብርቱ ተቃውሞ ተፈራርቆባቸዋል።https://p.dw.com/p/I0Gyፕሬዚደንት ማማዱ ታንዣምስል AP Photoማስታወቂያፕሬዚደንት ታንዡ የስልጣን ዘመናቸውን ለማራዘም ባደረጉት ሙከራ ሰበብ ነው ምክር ቤቱን የበተኑት። አንዳንድ የአፍሪቃ ሀገሮች መሪዎች ስልጣን ላለመልቀቅ እያሉ ህገ መንግስቱን ለመለወጥ የሚያደርጉት ጥረታቸው ህገመንግስታዊን አሰራር የሚጻረር ርምጃ ሆኖ ነው የተገኘው። አርያም ተክሌ/DW