1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኔቶ እና አዲሱ ዋና ጸሐፊው

ሐሙስ፣ መስከረም 22 2007

የቀድሞ የኖርዌይ ጠቅላይ ሚንስትር የንስ ስቶልትንበርግ አዲሱ የሰሜን አትላንቲክ የጋራ መከላከያ ኪዳን ፣ ኔቶ ዋና ጸሐፊ በመሆን ትናንት በብራስልስ ስልጣናቸውን በይፋ ጀምረዋል። የ55 ዓመቱ ስቶልትንበርግ እአአ ከ2009 ዓም

https://p.dw.com/p/1DP9r
Jens Stoltenberg neuer NATO Generalsekretär PK 01.10.2014
የኔቶ ዋና ጸሐፊ የንስ ስቶልትንበርግምስል Reuters/Francois Lenoir

ወዲህ ኔቶን የመሩትን ተሰናባቹን ዴንማርካዊ ፎኽ ራስሙሰንን ነው የተኩት። አዲሱ የኔቶ ዋና ጸሐፊ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፣ ኪዳኑ በዩክሬይን ውዝግብ እና በሰበቡም ከሩስያ ጋር በተፈጠረው ልዩነት፣ በተለይም የኔቶ አባል የሆኑት የማዕከላይ እና ምሥራቅ አውሮጳ መንግሥታት ኔቶ በየሀገሮቻቸው ተጨማሪ ጦር እንዲያሠማራ ባቀረቡት ጥያቄ የተነሳ ትልቅ ፈታኝ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ