ንዋዬ ቅድሳት ለማስጠበቅ የሚጥር ማኅበር፣
ሰኞ፣ ሐምሌ 22 2005ማስታወቂያ
ከዚህ ቀደም ለቅርስ ጥበቃ ቆመናል የሚሉ ድርጅቶች ባይታጡም፣ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ቅርሶች እንክብካቤና ልማት ማኅበር የተሰኘ አንድ ሌላ አዲስ ድርጅት መመሥረቱን ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያስረዳል። አዲሱ ማኅበር፤ አዲስ አበባ ውስጥ በኢንተር- ኮንቲኔንታል ሆቴል ባዘጋጀው የምክክር መድረክ፤ በህገ ወጥ መንገድ ቅርሶች ከሀገር የሚወጡበት ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ለይ መድረሱን ጥናት ያካሄዱ ምሁራን ገልጸዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ