ንግድን መመስረት ድራማ ክፍል 7-በጀትን ማቀድ 4 መጋቢት 2005ረቡዕ፣ መጋቢት 4 2005ንግድን በማቋቋም ላይ ሚየተኩረው የበማድመጥ መማር የሬዲዮ ድራማ ተከታታይ ዝግጅታችን ክፍል ሰባት ነዉ። ባለፈው ሳምንተ ወጣቶቹ አፍላ ነጋዴዎች ወጣቶቹ ማሪያም፣ አባስ እና ኮሲ የኮሲ ያጎት ልጅን ሰርግ በተሳካ ሁኔታ አደራሀጅተዋል፡፡https://p.dw.com/p/17w3wማስታወቂያ ያ የራሳቸውን የንድፍ ኩባንያ ለማቋቋም ምሰሶ ነው የሆናቸው፡፡ ይህ ክፍል “በጀትን ማቀድ” የሚል ርዕስ ይዟል፡፡ እነኮሲ ቤት ሆነው እንዲያስቡበት ያደረጋቸውን የስልክ ጥሪ ስንሰማ ነው ዕውውቱ የሚጀምረው፡፡