1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

  አሜሪካ የድንበር ፀጥታ ማስከበር ዕቅድ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 1 2009

የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ መስተዳድር ያረቀቀዉ ደንብ ከፀደቀ የተለያዩ ሐገራት በየድንበራቸዉ የሚያደርጉትን ጥበቃ እና ቁጥጥርን ለማጠናከር የሚረዳ የገንዘብ ድጎማ እንዲያገኙ የሚፈቅድ ነዉ

https://p.dw.com/p/2ch2e
Karte NAFTA Länder mit Flaggen
ምስል AP

mmt (Beri.WDC) USA Border Security Bill-Ethiopia - MP3-Stereo

የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት የተለያዩ ሐገራትን የድንበር ፀጥታ ለማስከበር እና የዓለም አቀፍ አሸባሪዎችን እንቅስቃሴ ለመገደብ ይረዳል ያለዉን አዲስ ደንብ አርቀቀ።የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ መስተዳድር ያረቀቀዉ ደንብ ከፀደቀ የተለያዩ ሐገራት በየድንበራቸዉ የሚያደርጉትን ጥበቃ እና ቁጥጥርን ለማጠናከር የሚረዳ የገንዘብ ድጎማ እንዲያገኙ የሚፈቅድ ነዉ።ረቂቁ ከፀደቀ ጠቀም ያለ የገንዘብ ድጎማ ከሚሰጣቸዉ ሐገራት አንዷ ኢትዮጵያ ናት።የዋሽግተን ዲሲዉ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ