1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አሳሳቢው የጋዜጠኞች ሁኔታ እና የ«ሲ ፒ ጄይ» ዝርዝር

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 23 2008

ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ኮሚቴ፣ « ሲ ፒ ጄይ» ጋዜጠኞች በግፍ ተገድለው ፍትሕ የማያገኙባቸውን ሃገራት ዝርዝሩን ትናንት አወጣ።

https://p.dw.com/p/1GyoV
Logo CPJ
ምስል APTN

[No title]

ኮሚቴው በዚሁ ዓመታዊ ዝርዝር ውስጥ ሶስት አዳዲስ ሃገራትን ፣ ማለትም፣ ሶማልያን፣ ደቡብ ሱዳንን እና ባንግላዴሽን አካትቷል። «ሲ ፒ ጄይ» ስላወጣዉ ጋዜጠኞች ተድለዉ ፍትህ ስለማያገኙባቸዉ ሃገራት ዝርዝር እና በአፍሪቃ ቀንድ ሃገራት ስለሚታየው የፕሬስ ነፃነት ይዞታ የዋሽንግተን ዲሲዉ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ