1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አስቸኳይ እርዳታ ለሶማልያ

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 30 1999

በሶማልያ ያለዉ የደህንነት ሁኔታ ትንሽ የተረጋጋ ቢመስልም በዋና ከተማዋ በመቅዲሾ የነበረዉን ጦርነት ሸሽተዉ የወጡ ነዋሪዎች ዳግም ወደ የቀያቸዉ መመለስ ፈርተዉ ይገኛሉ

https://p.dw.com/p/E0YO
ሰባዊ ቀዉስ በመቅዲሾ
ሰባዊ ቀዉስ በመቅዲሾምስል picture-alliance/ dpa

በትናንትናዉ እለት የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት እንዳስታወቀዉ ከመቅዲሾ ብቻ 365 ሺህ ህዝብ ጦርነቱን ፈርቶ ያለምንም መጠለያ ወደሌላ ከተማ ተሰዶል። የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት እና ጀርመን በሶማልያ ላለዉ የሰባዊ ቀዉስ እርዳታ እንደሚለግሱ አስታዉቀዋል። የሶማልያ ሰባዊ ቀዉስን በተመለከተ በኬንያ የUNHCR ቃል አቀባይን አዜብ ታደሰ በስልክ አነጋግራለች