1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አስገድዶ መድፈርን ያጋለጡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰራተኛ ጉዳይ

ሰኞ፣ ጥር 20 2005

አንዲት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪ በተማሪዎች አገልግሎት ዲን ተደፈረች ስለተባለበት ወንጀል ለዶይቸ ቬለ መረጃ የሰጡት የዩኒቨርሲቲው ሰራተኛ አቶ ደማስ ካሳ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚደንት ትዕዛዝ ከስራቸው እና ከደሞዝ ታገዱ።

https://p.dw.com/p/17T44
Residenz des äthiopischen Kaisers Fasilides udn seienr Nachfolger. Umgeben von einer 900 Meter langen Mauer wird die Stadt von Hindu- und Arab-EInflüssen geprägt. Jesuiten brachten den Barock-Stil. Copyright: DW/Azeb Tadesse Hahn
ምስል DW/Azeb Tadesse Hahn


ግለሰቡ በአንፃራቸው የተወሰደው ርምጃ ትክክለኛ አይደለም በሚል ለተለያዩ ፌዴራል አካላት አቤቱታ አቅርበዋል። ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር እንደዘገበው፡ በዩኒቨርሲቲው በመልካም አስተዳደር ጉድለት ችግር ላይ እንደሚገኝ በዩኒቨርሲቲው የተበተኑ፡ እንዲሁም፡ ለትምህርት እና ለኮምዩኒኬሽን ሚንስትሮች የተላኩ ደብዳቤዎች አሳይተዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ