1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አቶ ፈቃደ ሸዋቀና አረፉ

ረቡዕ፣ ግንቦት 2 2009

የቀድሞው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር የነበሩት የተቃውሞ ጎራ ፖለቲከኛ አቶ ፈቃደ ሸዋቀና በሚኖሩበት በአሜሪካን አገር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።

https://p.dw.com/p/2cl7d
Explosion Behindertenwerkstatt Titisee Neustadt
ምስል Christof Stache/AFP/Getty Images

Ber.D.C (Ethiopian opposition politician Fekade Shewakena passed away) - MP3-Stereo

አቶ ፈቃደ ላለፉት 16 ዓመታት በአሜሪካ የጤና ምርምር ማዕከል የካንሰር ኢንስቲቲዩት ሲያገለግሉ ነበር። ጂኦግራፊን ከሚያስተምሩበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከሌሎች ባልደረቦቻቸው ጋር አሁን በሥልጣን ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ መንግሥት የተባረሩት አቶ ፈቃደ ግንቦት 1 ቀን 2009 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል። 
መክብብ ሸዋ 
እሸቴ በቀለ
አዜብ ታደሰ