አነጋጋሪዉ የኢትዮ ሱዳን የድንበር ጉዳይ
እሑድ፣ መጋቢት 11 2008ማስታወቂያ
የዜና ምንጩ በቅርቡ ደግሞ ድንበሩን ለማካለል የተሰየመዉ የቴክኒክ ኮሚቴ የተባለዉን የያዝነዉ ጎርጎሪዮሳዊ ዓመት ከማለቁ በፊት ተግባራዊ ለማድረግ መዘጋጀቱን ማስታወቁን የኮሚቴዉን ሰብሳቢ ጠቅሶ አስነብቧል። ይሁንና ከኢትዮጵያም ሆነ ከሱዳን መንግሥት በኩል በይፋ የተነገረ ነገር የለም። የኢትዮጵያ መንግሥት ባለስልጣናት በምክር ቤት ደረጃ የተባለዉን እንዳልተጀመረ፤ የሚደረግ ከሆነም ህዝቡን አማክረዉ እንደሚሆን ተናግረዋል። በትክክል በሁለቱ ሃገራት መካከል ስለሚነገረዉ የድንበር ማካለል ጉዳይ ያለዉ ተጨባጭ ነገር ምን ይመስላል? ዉይይቱን በድምጽ ያገኙታል።
ሸዋዬ ለገሠ
ልደት አበበ