1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አነጋጋሪው አዲሱ የብሪታኒያ የኢሚግሬሽን ህግ

ረቡዕ፣ ሰኔ 5 2005

በአዲሱ ህግ መሰረት ልጆቻቸውን ማስመጣት የሚፈልጉ ዜጎች ደግሞ በ ልጆች ቁጥር ከፍ የሚል በህጉ የተደነገገው ዓመታዊ ገቢ ሊኖራቸው ይገባል ። አዲሱ ህግ ቤተሰብ የሚለያይ ና ቤተሰብ የመመስረት መብትን የሚጋፋ ነው ሲሉ የመብት ተሟጋቾች አጥብቀው ተቃውመውታል ።

https://p.dw.com/p/18oIs
ምስል picture-alliance/dpa

የብሪታኒያ መንግሥት ከአውሮፓ ህብረት አባል ሃገራት ውጭ የሚገኙ ቤተሰቦቻቸውን ወደ ብሪታኒያ ለማምጣት ለሚፈልጉ የብሪታኒያ ዜጎች ያወጣው አዲስ  ህግ እያነጋገረ ነው ። አዲሱ ህግ  ዜጎች ፣ ባለቤቶቻቸውን ወደ ብሪታኒያ ለማስገባት የዓመት ገቢያቸው ቢያንስ 18 600 ፓውንድ እንዲሆን ደንግጓል ።  በአዲሱ ህግ መሰረት ልጆቻቸውን ማስመጣት የሚፈልጉ ዜጎች ደግሞ በ ልጆች ቁጥር  የሚጨምር በህጉ የተደነገገው ዓመታዊ ገቢ ማሳየት ይኖርባቸዋል ።  ህጉ ቤተሰብ የሚለያይ ና ቤተሰብ የመመስረት መብትን የሚጋፋ ነው ሲሉ  የመብት ተሟጋቾች አጥብቀው ተቃውመውታል ። የብሪታኒያ ዜግነት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያውያን በዚህ ህግ ተጎጂ መሆናቸውን የለንደኗ  ወኪላችን የሃና ደምሴ ዘገባ ያስረዳል።    

ሃና ደምሴ

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ              



ሃና ደምሴ
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ  

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ