1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አካል ጉዳተኞች በኢትዮጵያ

ቅዳሜ፣ ኅዳር 28 2006
https://p.dw.com/p/1AUmk

በያዝነዉ ሳምንት ህዳር 24፤ የዓለም የአካል ጉዳተኞች ቀን ለ22 ኛ ግዜ ታስቦ ዉሎአል። የተመድ ያወጣዉ ዘገባ እንደሚያመላክተዉ በዓለም ከሚኖሩ ህዝቦች መካከል 15 ከመቶዉ ቀላል እና ከባድ የአካል ጉዳተኞች ናቸዉ። በኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ላይ የሚደርስዉ ተፅኖ እና በተለያዩ ዘርፎች ያላቸዉ እንቅስቃሴ ምን ይመስላል?

የአካል ጉዳተኞች በየዕለተ ኑሮአቸዉ በማህበራዊ ኑሮ፤ በኤኮኖሚ እንዲሁም፤ በአካላዊ ጉዳት ከባድ ችግር ይደርስባቸዋል። ዓለም አቀፉ የአካል ጉዳተኞች ቀን በኢትዮጵያ ለ 21ኛ ግዜ ታስቦ ዉሎአል። በኢትዮጵያ የሚገኙ አካል ጉዳተኞች ባህላዊ፤ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መሰናክሎች፤ እንዳይገትዋቸዉ ምን እየተደረገ ነዉ፤ የለቱ ቅንብራችን የሚዳስሰዉ ጉዳይ ነዉ ።

አዜብ ታደሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ