1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አክራሪ እስላማውያንና የምዕራባዊው ኢራቅ ይዞታ

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 28 2006

የኢራቅ ጠ/ሚንስትር ኑሪ ኧል ማሊኪ፤ ለፋሉጃ ከተማ ኑዋሪዎች ዛሬ ባስተላለፉት መልእክት፤ ከጦር ሠራዊቱ ጋር ግጭት እንዳይደረግ «አማጽያኑን ያባርሩ ዘንድ ጠይቀዋል ተባለ።

https://p.dw.com/p/1Am40
Aufständische in Falludscha 05.01.2014
ምስል Sadam el-Mehmedy/AFP/Getty Images

አማጽያኑ ፤ ምዕራባዊቷን ከተማ ከተቆጣጠሯት ቀናት አልፈዋል። አንባር የተባለውን ጠ/ግዛት ርእሰ ከተማ ራማዲንም አክራሪዎቹ ሙስሊም ታጣቂዎች ተቆጣጥረዋል።

ጄኒፈር ፍራዤክ

ይልማ ኃይለሚካኤል

አርያም ተክሌ