1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«አይ ኤስ»፣ዩኤስ አሜሪካ እና የዐረብ ባህረ ሰላጤ ሃገራት የጥሪ ምላሽ

ሐሙስ፣ መስከረም 8 2007

ራሱን «እስላማዊ መንግሥት » በማለት የሚጠራው በኢራቅና ከፊል ሶሪያ የሚንቀሳቀሰው አክራሪ ታጣቂ ንቅናቄ ፣ ከዚህ ቀደም የ ሁለት አሜሪካውያን ጋዜጠኞችንና አንድ የብሪታንያ ተወላጅ አንገት ከቀላ ወዲህ፤

https://p.dw.com/p/1DFLV
Kurdische Kämpfer in Syrien 14.10.2013 in Aleppo
ምስል Reuters

አንድ ሌላ የብሪታንያ ጋዜጠኛ በቁጥጥሩ ሥር ማድረጉን በለቀቀው የቪዲዮ መልእክት ይፋ አደረገ ። ይህን አደገኛ የተባለ ድርጅት ለመውጋት ዓለም አቀፍ ጥምረት ይመሠረት ዘንድ በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት መልእክት ማስተላለፋቸው የሚታወስ ነው። ከዐረቡ ባህረ ሰላጤ አገሮች ምን ዓይነት ምላሽ ይሆን የተገኘው? ጋዜጠኛ ነቢዩ ሲራክን በስልክ አነጋግሬዋለሁ ።

ነቢዩ ሲራክ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ