1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሱ የሶርያ የሰላም ድርድር በዠኔቭ

ማክሰኞ፣ መጋቢት 6 2008

የሶርያ ተቀናቃኝ ወገኖች አምስት ዓመት የሆነውን የሀገራቸው የርስበርስ ጦርነት ለማብቃት የሚቻልበትን መፍትሔ ለማፈላልግ ከትናንት ጀምሮ በዠኔቭ ስዊትዘርላንድ እንደገና በመካሄድ ላይ ባለው አዲስ የሰላም ድርድር ተሳትፏቸውን እንደቀጠሉ ነው።

https://p.dw.com/p/1IDUM
Schweiz Syrien-Friedensgespräche in Genf
የተመድ ልዩ የሶርያ ልዑክ ስታፈን ደ ሚስቱራምስል Reuters/R. Sprich

በተመድ ልዩ የሶርያ ልዑክ ስታፈን ደ ሚስቱራ መሪነት የሚካሄደው ዤኔቭ ሶስት የተባለው ድርድር በሶርያ የሽግግር መንግሥት ስለሚቋቋምበት፣ አዲስ ሕገ መንግሥት ስለሚረቀቅበት፣ እንዲሁም ፣ በቀጣዮቹ 18 ወራት ውስጥ ፕሬዚደንታዊ እና ምክር ቤታዊ ምርጫዎች ስለሚደረጉበት ጉዳዮች ይመክራል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ