1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሱ ፕሬዚዳንት ቃለ-መሃላ መፈጸማቸው

ማክሰኞ፣ መስከረም 28 2006

የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤትና የፌደሬሽን ም/ቤት በዛሬው ዕለት ፣ አዲስ የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት መርጠዋል። የተመረጡት አዲሱ ፕሬዚዳንት፤ ቃለ መሃላ

https://p.dw.com/p/19vpc
Mulatu Teshome speaks after being sworn in as Ethiopia's new president in Addis Ababa on October 7, 2013. Ethiopia's parliament elected Mulatu Teshome to be the country's new president today, for a six-year term in a largely symbolic and ceremonial post. AFP PHOTO / Elias Asmare (Photo credit should read ELIAS ASMARE/AFP/Getty Images
ምስል Elias Asmare/AFP/Getty Images

መፈጸማቸውንም ዘጋቢአችን ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያስረዳል። ስለ አዲሱ ርዕሰ ብሔር ፕሬዚዳንት የአዲስ አበባው ዘጋቢአችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ፣ የህዝብ አስተያየት አሰባስቦ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ


ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ