1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃና የጀርመን የህዝብ እንደራሴዎች መግለጫ፣

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 16 2003

የህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት (ቡንደስታኽ) አባላት ኢትዮጵያን፣ ጋናንና ሴራሊዮንን ጎበኙ።

https://p.dw.com/p/PoU7
ምስል picture alliance/dpa

ኢትዮጵያን፣ ጋናንና ሴራሊዮንን ባለፈው ሳምንት የጎበኙት የጀርመን የህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት (ቡንደስታኽ) አባላት ወደ በርሊን እንደተመለሱ በሰጡት መግለጫ ላይ፣ የአፍሪቃን የፀጥታ ችግር ለማስወገድ፣ ፀጥታ አስከባሪ ሠራዊት ከመላክ ፣ ህዝቡን፣ ስለሰላማዊ ኑሮ ማስተማር እንደሚቀልና በወጪም ረገድ ረከስ እንደሚል ተናገረዋል። ከአፍሪቃ መሪዎችም ጋር የተለያዩ ጉዳዮችን አንስተው የተወያዩት መማክርት፣ በኢትዮጵያ፣ የዴሞክራሲ መብቶች እንዲከበሩ መጠየቃቸውንም ገልጸዋል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል---

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ