1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃዉያን በአፍሪቃ ያለቪዛ

ሰኞ፣ ሐምሌ 11 2008

የአፍሪቃ ኅብረት ከጎርጎሪዮሳዊዉ 2018 ዓ,ም ጀምሮ አፍሪቃዉያን በአህጉሪቱ ያለምንም ይለፍ ፈቃድ ወይም ቪዛ ከአንዱ ሃገር ወደሌላዉ መዘዋወር እንዲችሉ ለማድረግ ማቀዱን ይፋ ካደረገ ቆየ።

https://p.dw.com/p/1JR08
Karte Afrika Übersicht
ምስል DW

[No title]

ትናንት ኪጋሊ ሩዋንዳ ላይ በተጀመረዉ የአፍሪቃ ኅብረት ጉባዔ ላይም ይኸን ለረዥም ጊዜ የተጠበቀ የፓን አፍሪቃ የይለፍ ሰነድ ይፋ አድርጓል። በተቃራኒዉ የተባለዉ ያለ ይለፍ ፈቃድ በአፍሪቃ ሃገራት መንቀሳቀስ ተግባራዊ የማይሆን ለስም ብቻ የሚደረግ ነዉ የሚሉ አሉ፤ ስደትን ያባብሳል የሚሉም ጥቂቶች አይደሉም። ይህን በሚመለከት የኢትዮጵያዉያን አስተያየት ምን ይሆን? አንዳንዶችን ጠይቀናል።


ዮሐንስ ገብረግዚአብሄር


አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ