1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃዉያን ያልተገኙበት የአፍሪቃ ጉባኤ በዩኤስ አሜሪካ 

ረቡዕ፣ መጋቢት 13 2009

በዩናይትድ ስቴትስ የተደረገው አራተኛዉ የአፍሪቃዉያን ዓለም አቀፍ የምጣኔ ሃብትና ልማት ጉባኤ አፍሪቃዉያንን ባላሳተፈ መልኩ መካሄዱ ተገለጸ። ጉባኤዉ ላይ መገኘት ከነበረባቸዉ እና የይለፍ ፈቃድ ማለትም ቪዛ ከተከለከሉት ሃገራት ኢትዮጵያ፣ ጊኒ፣ ሴራሊዮን፣ ጋና፣ ደቡብ አፍሪቃ እና ናይጀሪያ ይጠቀሳሉ።

https://p.dw.com/p/2ZkQC
USA Flagge auf Halbmast in Baton Rouge
ምስል Reuters/J. Penney

MMT_Beri. Washington DC (Africans visa denails) - MP3-Stereo

የተፈጠረዉ አጋጣሚም የጉባኤዉን አስተናጋጆች ጭምር አስገርሟል።በአሜሪካን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪቃ ጉዳዮች ቃል አቀባይ ይህን አስመልክተዉ ለዶቼ ቬለ በሰጡት ምላሽ በተወሰኑ ጉዳዮች ላይ አስተያየት መስጠት እንደማይፈልጉ ገልጸዉ፤ የኤምባሲዉ ሠራተኞች ሕግን ተከትለዉ እንደሚሠሩ አረጋግጠዋል።  ከዋሽንግተን ዲሲ ዝርዝር ዘገባ ዘጋቢያችን መክብብ ሸዋ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ