1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃውያን ወጣቶችና የዩኤስ አሜሪካው መርሃ-ግብር

ዓርብ፣ ነሐሴ 1 2007
https://p.dw.com/p/1GBpN

ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ሰሞኑን ለአፍሪቃ ጠቃሚ ድርሻ ሊያበረክቱ ይችላሉ ተብለው ዘንድሮ ወደ ሀገራቸው ለተጋበዙ 500 ወጣት አፍሪቃውያን በኃይት ሀውስ ንግግር አድርገዋል። ልክ ከዓመት በፊት ደግሞ ሌሎች 500 ከተለያዩ የአፍሪቃ ሀገራት የተውጣጡ ወጣቶች የዚህ መርሃ ግብር አካል ነበሩ። ለመሆኑ እነዚህ ወጣቶች ዛሬ ምን እያደረጉ ይገኛሉ?