አፍሪቃ እና ኤኮኖሚዋ15 ሐምሌ 2001ረቡዕ፣ ሐምሌ 15 2001በአፍሪቃ እና በጀርመን መካከል ያለውን የንግድ ግንኙነት ለማሻሻል ታሰቦዋል።https://p.dw.com/p/IvLsምስል Wegweiser GmbH Berlinማስታወቂያአዲስዋ የደቡብ አፍሪቃ የማዕከላይ ባንክ አስተዳዳሪ ወይዘሮ ጊል ማርከስ የሚከተሉት የኤኮኖሚ ፖሊሲ ለሀገሪቱ የኤኮኖሚ ችግሮች መፍትሄ ማስገኘት አለማስገኘቱን ብዙዎችን እያነጋገረ ነው። ቀጣዮቹ ሁለት ዘገባዎች በነዚህ ሁለት ጉዳዮች ላይ አትኩረዋል። ይልማ ሀይለሚካኤል/ድልነሳ ጌታነህ/አርያም ተክሌ