1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍጋኒስታን እና የወቅቱ ፕሪዝዳንት ካርዛይ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 14 2001

ፕሪዘዳንታዊ ምርጫ በማካሄድ ላይ የምትገኘዋ አፍጋኒስታን ሌላዉን አለም ከመታዉ የኢኮኖሚ ችግር ቀጥሎ በደሃና በሃብታም መካከል ያለዉ ከፍለኛ ልዪነት እጅግ ከፍተኛ መሆኑ ተመልክቶአል።

https://p.dw.com/p/JFHi
ፕሬዚደንት ሀሚድ ካርዛይ ድምጻቸውን ሲሰጡምስል AP

40% የሚሆነዉ ያገሪቱ ዜጋ በቀን ከአስራ ሁለት ኢትዮጽያ ብር በታች ነዉ የሚያገኘዉ በሌላ በኩል እንዲሁ 40% ያህሉ ወጣት ስራ አጥ ነዉ የጀርመን ጠበብቶች እንደሚሉት ከሆነ አፍጋኒስታ ካለባት የኢኮነሚና የፖለቲካ ዉጥንቅር የተነሳ የምትፈረካከስ አገር ናት ነዉ። ስለ አፍጋኒስታኑ ፕሬዚደንት ሀሚድ ካርዛይ ከዶቸ ቬለ የተጻፈዉን ጥንቅር የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሃይለሚካኤል እንዲህ ያቀርበዋል
ይልማ ሀይለሚካኤል/አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ