ኢቦላና የአፍሪቃ መገናኛ ብዙኀን አቀራረብ 26 ኅዳር 2007ዓርብ፣ ኅዳር 26 200710ኛው ዓለም አቀፍ የአፍሪቃ መገናኛ ብዙኀን ጉባዔ፣ ትናንት ጧት አዲስ አበባ ውስጥ ተጀምሮ ማምሻውን ተደምድሟል ።ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ የአፍሪቃ አገሮች የተውጣጡ ጋዜጠኞች በተሳተፉበት ጉባዔ የመነጋገሪያ አጀንዳው ኢቦላነበረ። አፍሪቃውያን ጋዜጠኞችhttps://p.dw.com/p/1Dztoምስል DW/Yohannes Gebreegziabherማስታወቂያ ኢቦላ፣ የሚያደርሰውን ጉዳት ብቻ ሳይሆን፣ ለመከላከል የሚደረጉ እንቅሥቃሴዎችንም ጭምር ሚዛናዊ ሆነው እንዲዘግቡ በዐውደ ጥናቱ ላይ ዐቢይ ትኩረት ተደርጎበታል። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ተክሌ የኋላ ነጋሽ መሐመድ