ኢትዮጵያና የዓለም ንግድ ድርጅት
ረቡዕ፣ መስከረም 3 2004ማስታወቂያ
እርግጥ መንግሥት ዓባልነቱን ለዕድገት እንደሚበጅ አድርጎ ቢመለከተውም በሌላ በኩል አገሪቱን የምዕራባውያን ሽቀጥ ማራገፊያ ከማድረግ ያለፈ ጠቀሜታ አይኖረውም ሲሉ የሚቃወሙት ተቺዎችም አልጠፉም። ይህ ጥርጣሬና ስጋት ወደፊትም መነሣት መቀጠሉ የሚቀር አይመስልም። ለመሆኑ በአጠቃላይ ኢትዮጵያ እስካሁን ለዓለም ንግድ ድርጅት ዓባልነት ቅድመ-ግዴታ የሆኑትን ማለዘቢያ ደምቦች በማስፈኑ ረገድ ያደረገችው ዕርምጃ ምን ያህል ነው? በድርድሩ እስካሁን ምን የተገኘ ዕርምጃስ አለ? በነዚህ ጥያቄዎች ላይ በስኮትላንድ-ዳንዲ ዩኒቨርሲቲ የዓለምአቀፍ ንግድ ምሁር የሆኑትን ዶር/መላኩ ደስታን አናግረናል።
መሥፍን መኮንን
ሒሩት መለሠ