1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያን የተመለከተ ውይይት በበርሊን

ሰኞ፣ ጥቅምት 12 2005

ከኢትዮጵያ፡ ከኬንያ እና ከማሊ የተጋበዙ እንግዶች በበርሊን የጀርመን ሶሻል ዴሞክራቶች ፓርቲ፡ ኤስ ፔ ዴ በየወሩ በጀርመን ፌዴራዊ ምክር ቤት፡ ቡንድስታግ በሚያዘጋጀው እና ባለፈው ዓርብ በተካሄደው የአፍሪቃ ከበብ ውይይት ላይ ተገኝተው ነበር።

https://p.dw.com/p/16UbI
Die Sozialdemokratische Partei Deutschlands (SPD) ist eine deutsche Volkspartei und die älteste parlamentarisch vertretene Partei Deutschlands. Seit der konstituierenden Sitzung des 17. Deutschen Bundestags am 27. Oktober 2009 stellt sie die größte Oppositionsfraktion auf Bundesebene. Gemessen an ihrer Mitgliederzahl ist sie, nach letztem nachweisbaren Stand, die zweitgrößte Partei Deutschlands.[6][7][8][9] Sie ist derzeit in insgesamt acht Ländern an der Regierung beteiligt, in sechs davon stellt sie den Regierungschef. Die SPD ist Mitgliedspartei der Sozialdemokratischen Partei Europas (SPE) und der Sozialistischen Internationalen (SI). Parteivorsitzender ist seit November 2009 Sigmar Gabriel.

በዚሁ ውይይት ላይ ኢትዮጵያን በመወከል ከአዲስ አበባ የዓለም አቀፉ የሰላምና ልማት ተቋም ኃላፊዎች አቶ ስብሀት ነጋ እና አቶ ሞገስ ተክለሚካኤል ተሳታፊዎች ሆነዋል። ስብሰባውን ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ተከታትሎት ነበር፤ ስለስብሰባው ይዘት አነጋግሬዋለሁ።

ይልማ ኃይለሚካኤል
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ