1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያዉን የርዳታ ጥሪ ከኖርዌ

ረቡዕ፣ የካቲት 21 2004

የኖርዌ መንግሥት ጥገኝነት የጠየቁ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞችን ከሐገሩ ለማባረር ያሰለፈዉን ዉሳኔ በመላዉ አለም የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን እንዲቃወሙ ስደተኞቹ ጠየቁ።

https://p.dw.com/p/14CCZ
Norway's Prime Minister Jens Stoltenberg speaks at the Global Alliance for Vaccines and Immunisation, GAVI, conference in London June 13, 2011. Australia and Britain have given the Global Alliance for Vaccines and Immunization a head start at its London pledging conference by committing more funds to support the campaign to prevent childhood disease. British Prime Minister David Cameron announced Monday that the British government will provide 814 million pounds ($1.3 billion) of new funding up to 2015. On Sunday, Australian Foreign Affairs Minister Kevin Rudd announced a commitment of 200 million Australian dollars ($211 million) in matching funds. (AP Photo/Paul Hackett, Pool)
ሽቶልተንበርግምስል AP




የኖርዌ መንግሥት ጥገኝነት የጠየቁ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞችን ከሐገሩ ለማባረር ያሰለፈዉን ዉሳኔ በመላዉ አለም የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን እንዲቃወሙ ስደተኞቹ ጠየቁ።የኖርዌ መንግሥት ጥገኝነት የጠየቁ ከአንድ ሺሕ የሚበልጡ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ዉስጥ ወደ ሐገራቸዉ እንዲመለሱ ወስኗል።የስደተኞቹ ተወካዮች እንዳሉት ስደተኞቹ በፈቃዳቸዉ ወደ ሐገራቸዉ ካልተመለሱ መንግሥት አስገድዶ እንደሚልካቸዉ አስጠንቅቋል።ከተወካዮቹ አንዷ ወይዘሪት ዙፋን አማረን በስልክ አነጋግሬያታለሁ።

ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ